ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሮሜ 11:8-12 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

8. እንዲህ ተብሎ እንደ ተጻፈ፤“ዐይናቸው እንዳያይ፣ጆሮአቸውም እንዳይሰማ፣እግዚአብሔር እስከዚህ ቀን ድረስ፣የድንዛዜ መንፈስ ሰጣቸው።”

9. ዳዊትም አለ፤“ማእዳቸው አሽክላና ወጥመድ፣ዕንቅፋትና ቅጣት ይሁንባቸው።

10. ዐይኖቻቸው እንዳያዩ ይጋረዱ፤ወገባቸውም ለዘላለም ይጒበጥ።”

11. ተመልሰው እስከማይድኑ ድረስ ተሰናከሉን? ብዬ እንደ ገና እጠይቃለሁ፤ ከቶ አይደለም፤ ይልቁንም እስራኤልን ለማስቀናት ሲባል በእነርሱ መተላለፍ ምክንያት ድነት ለአሕዛብ መጥቶአል።

12. ነገር ግን የእነርሱ መተላለፍ ለዓለም በረከት ከሆነ፣ ውድቀታቸውም ለአሕዛብ በረከት ከሆነ፣ ሙላታቸውምን ያህል ታላቅ በረከትያመጣ ይሆን?

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሮሜ 11