ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኤርምያስ 20:10 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

“በየቦታው ሽብር አለ፤አውግዙት፤ እናውግዘው፤”ብለው ብዙ ሲያንሾካሽኩ ሰማሁ፤መውደቄን በመጠባበቅ፣ባልንጀሮቼ የነበሩ ሁሉ፣“ይታለል ይሆናል፣ከዚያም እናሸንፈዋለን፤እንበቀለዋለንም” ይላሉ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 20

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 20:10