ነገር ግን እግዚአብሔር እንደ ኀያል ተዋጊ ከእኔ ጋር ነው፤ስለዚህ አሳዳጆቼ ይሰናከላሉ እንጂ አያሸንፉም፤ክፉኛ ይዋረዳሉ እንጂ አይሳካላቸውም፤ውርደታቸውም ከቶ አይረሳም።