ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኤርምያስ 20:9 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ነገር ግን፣ “ከእንግዲህ የእርሱን ስም አላነሣም፤በስሙም አልናገርም” ብል፣ቃሉ በልቤ እንደ እሳት፣በዐጥንቴም ውስጥ እንደ ረመጥ ሆነብኝ፤ዐፍኜ መያዝ አቃተኝ፤ጨርሶ መቋቋም አልቻልሁም።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 20

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 20:9