ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢሳይያስ 61:7 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ሕዝቤ በኀፍረታቸው ፈንታ፣ዕጥፍ ይቀበላሉ፤በውርደታቸው ፈንታ፣በርስታቸው ደስ ይላቸዋል፤የምድራቸውንም ዕጥፍ ርስት ይወርሳሉ፤ዘላለማዊ ደስታም የእነርሱ ይሆናል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 61

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 61:7