ገንዘባችሁን እንጀራ ባልሆነ ነገር ላይ ለምን ታጠፋላችሁ?በማያጠግብስ ነገር ላይ ለምን ጒልበታችሁን ትጨርሳላችሁ?ስሙ፤ እኔን ስሙኝ፤ መልካም የሆነውንም ብሉ፤ነፍሳችሁም በጥሩ ምግብ ትደሰታለች።