1. ከዚህ በኋላ እነሆ በሰማይ የተከፈተ በር አየሁ፤ ቀደም ሲል እንደ መለከት ሲናገረኝ የሰማሁት ድምፅ፣ “ወደዚህ ና፤ ከዚህም በኋላ ሊሆን የሚገባውን ነገር አሳይሃለሁ” አለ
2. እኔም ወዲያወኑ በመንፈስ ነበርሁ፤ እነሆም፤ በሰማይ ዙፋን ቆሞአል፤ በዙፋኑም ላይ የተቀመጠ ነበረ።
3. ተቀምጦም የነበረው የኢያስጲድንና የሰርዲኖን ዕንቊ ይመስል ነበር። የመረግድ ዕንቊ የመሰለ ቀስተ ደመናም ዙፋኑን ከቦት ነበር።