ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ራእይ 11:18 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

አሕዛብ ተቈጥተው ነበር፤የአንተም ቍጣ መጣች፤በሙታን ላይ የምትፈርድበት፣ለአገልጋዮችህ ለነብያት፣ለቅዱሳንና ስምህን ለሚፈሩት፣ለታናናሾችና ለታላላቆች ዋጋቸውን የምትሰጥበት፣ምድርንም ያጠፏትን የምታጠፋበት ዘመን መጣ።”

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ራእይ 11

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ራእይ 11:18