ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ማቴዎስ 1:7-16 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

7. ሰሎሞን ሮብዓምን ወለደ፤ሮብዓም አቢያን ወለደ፤አቢያም አሣፍን ወለደ፤

8. አሣፍ ኢዮሣፍጥን ወለደ፤ኢዮሣፍጥ ኢዮሆራምን ወለደ፤ኢዮሆራም ዖዝያንን ወለደ፤

9. ዖዝያን ኢዮአታምን ወለደ፤ኢዮአታም አካዝን ወለደ፤አካዝ ሕዝቅያስን ወለደ፤

10. ሕዝቅያስ ምናሴን ወለደ፤ምናሴ አሞንን ወለደ፤አሞንም ኢዮስያስን ወለደ፤

11. ኢዮስያስ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ፣ኢኮንያንንና ወንድሞቹን ወለደ፤

12. ከባቢሎን ምርኮ በኋላ፣ኢኮንያን ሰላትያልን ወለደ፤ሰላትያልም ዘሩባቤልን ወለደ፤

13. ዘሩባቤል አብዩድን ወለደ፤አብዩድ ኤልያቄምን ወለደ፤ኤልያቄም አዛርን ወለደ፤

14. አዛር ሳዶቅን ወለደ፤ሳዶቅ አኪምን ወለደ፤አኪምም ኤልዩድን ወለደ፤

15. ኤልዩድ አልዓዛርን ወለደ፤አልዓዛር ማታንን ወለደ፤ማታን ያዕቆብን ወለደ፤

16. ያዕቆብ ዮሴፍን ወለደ፤ዮሴፍም የኢየሱስ ክርስቶስ እናትየማርያም እጮኛ ነበር።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ማቴዎስ 1