ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ማርቆስ 3:27 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ከዚህም የተነሣ አንድ ሰው አስቀድሞ ኀይለኛውን ሰው ሳያስር ወደ ኀይለኛው ሰው ቤት ሊገባና ንብረቱን ሊዘርፍ አይችልም፤ ቤቱን መዝረፍ የሚቻለው ኀይለኛውን ሰው ሲያስር ብቻ ነው።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ማርቆስ 3

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ማርቆስ 3:27