ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሐዋርያት ሥራ 22:3 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

“እኔ በኪልቅያ በምትገኘው በጠርሴስ የተወለድሁ አይሁዳዊ ስሆን፣ ያደግሁት ግን በዚህ ከተማ ነው። የአባቶቻችንን ሕግ በገማልያል እግር ሥር ተቀምጬ በሚገባ ተምሬአለሁ፤ ዛሬ እናንተ እንዲህ የምትቀኑለትን ያህል እኔም ለእግዚአብሔር እቀና ነበር።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሐዋርያት ሥራ 22

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሐዋርያት ሥራ 22:3