ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

2 ቆሮንቶስ 9:2 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ምክንያቱም ሌሎችን ለመርዳት ያላችሁን በጎ ፈቃድ ዐውቃለሁ፤ ካለፈው ዓመት ጀምሮ እናንተ በአካይያ የምትኖሩ ሌሎችን ለመርዳት ዝግጁ እንደሆናችሁ ለመቄዶንያ ሰዎች አፌን ሞልቼ ተናግሬአለሁ፤ ቅን ፍላጎታችሁም ብዙዎችን ለበጎ ሥራ አነሣሥቶአል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ቆሮንቶስ 9

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ቆሮንቶስ 9:2