ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዳንኤል 8:7 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እየወጋውና ሁለቱን ቀንዶቹን እየሰበረ፣ በጭካኔ አውራውን በግ ሲጐዳ አየሁ፤ አውራ በጉም ለመቋቋም ጒልበት አልነበረውም። ፍየሉ በምድር ላይ ጥሎ ረገጠው፤ አውራ በጉንም ከፍየሉ እጅ ለማዳን የሚችል አልነበረም።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዳንኤል 8

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዳንኤል 8:7