የምድር ሕዝቦች ሁሉ፣እንደ ኢምንት ይቈጠራሉ፤በሰማይ ኀይላት፣በምድርም ሕዝቦች ላይ፣የወደደውን ያደርጋል፤እጁን መከልከል የሚችል የለም፤‘ምን ታደርጋለህ?’ ብሎ የሚጠይቀውም የለም።