ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘፍጥረት 10:32 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

የኖኅ ወንዶች ልጆች ጐሣዎች እንደ ትውልዳቸው በየነገዳቸው እነዚህ ነበሩ። ከጥፋት ውሃ በኋላ ሕዝቦች በምድር ላይ የተሠራጩት ከእነዚሁ ነው።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 10

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፍጥረት 10:32