ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘፍጥረት 10:1 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

የኖኅ ልጆች የሴም፣ የካምና የያፌት ትውልድ ይህ ነው፤ እነርሱም ራሳቸው ከጥፋት ውሃ በኋላ ወንዶች ልጆችን ወለዱ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 10

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፍጥረት 10:1