ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘፀአት 6:6 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

“ስለዚህ ለእስራኤላውያን እንዲህ በላቸው፤ ‘እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ፤ ከግብፃውያን ቀንበር አወጣችኋለሁ። ለእነርሱ ባሪያ ከመሆን ነጻ አወጣችኋለሁ፤ በተዘረጋች ክንድና በታላቅ ፍርድ እቤዣችኋለሁ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፀአት 6

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፀአት 6:6