ይህን አንድ ሦስተኛውን ክፍል ወደ እሳት አመጣለሁ፤እንደ ብር አነጥራቸዋለሁ፤እንደ ወርቅም እፈትናቸዋለሁ፤እነርሱ ስሜን ይጠራሉ፤እኔም እመልስላቸዋለሁ፤እኔም፣ ‘ሕዝቤ ናቸው’ እላለሁ፤እነርሱም፣ ‘እግዚአብሔር አምላካችን ነው’ ይላሉ።”