ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘኁልቍ 13:5-15 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

5. ከስምዖን ነገድ፣ የሱሬ ልጅ ሰፈጥ፤

6. ከይሁዳ ነገድ፣ የዩፎኒ ልጅ ካሌብ፤

7. ከይሳኮር ነገድ፣ የዮሴፍ ልጅ ይግአል፤

8. ከኤፍሬም ነገድ፣ የነዌ ልጅ አውሴ፤

9. ከብንያም ነገድ፣ የራፉ ልጅ ፈልጢ፤

10. ከዛብሎን ነገድ፣ የሰዲ ልጅ ጉዲኤል፤

11. ከምናሴ ነገድ ይህም የዮሴፍ ነገድነው፤ የሱሲ ልጅ ጋዲ፤

12. ከዳን ነገድ፣ የገማሊ ልጅ ዓሚኤል፤

13. ከአሴር ነገድ፣ የሚካኤል ልጅ ሰቱር፤

14. ከንፍታሌም ነገድ፣ የያቢ ልጅ ናቢ፤

15. ከጋድ ነገድ፣ የማኪ ልጅ ጉዲኤል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 13