ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዕዝራ 1:3 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ከሕዝቡ መካከል በእናንተ ዘንድ የሚኖር ማናቸውም ሰው አምላኩ ከእርሱ ጋር ይሁን፤ በይሁዳ ወደምትገኘው ወደ ኢየሩሳሌም ይውጣና በዚያ ለሚኖረው አምላክ፣ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ይሥራ፤

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዕዝራ 1

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዕዝራ 1:3