ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዕንባቆም 1:1-2 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

1. ነቢዩ ዕንባቆም የተቀበለው ንግር፤

2. እግዚአብሔር ሆይ፤ ለርዳታ እየተጣራሁ፣አንተ የማትሰማው እስከ መቼ ነው?“ግፍ በዛ” ብዬ እየጮኽሁ፣አንተ የማታድነው እስከ መቼ ነው?

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዕንባቆም 1