ነፍሳቸውን በሚሹ ጠላቶቻቸው ፊት፣ኤላምን አርበደብዳለሁ፤በላያቸው ላይ መዓትን፣ይኸውም ቍጣዬን አመጣባቸዋለሁ፤”ይላል እግዚአብሔር፤“ፈጽሜ አስካጠፋቸውም ድረስ፣በሰይፍ አሳድዳቸዋለሁ።