እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤“እነሆ፤ በሰሜን በኩል ውሃ እየሞላ ነው፣ኀይለኛ ጐርፍ ይሆናል፤አገሪቷንና በውስጧ ያሉትንም ሁሉ፣ከተሞቿንና ነዋሪዎቻቸውን ያጥለቀልቃል።ሕዝቡም ድምፁን ከፍ አድርጎ ይጮኻል፤የምድሪቱ ነዋሪ ሁሉ ዋይ ዋይ ይላል፤