ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኤርምያስ 29:32 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ ኔሔላማዊውን ሸማያንና ዘሩን እቀጣለሁ፤ በእኔ ላይ ዐመፅን ተናግሮአልና፣ በዚህ ሕዝብ መካከል የሚተርፍ ዘር አይኖረውም” ’ ይላል እግዚአብሔር፤ ‘ለሕዝቤ የማደርገውንም መልካም ነገር አያይም።’ ”

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 29

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 29:32