ነገር ግን እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ እኔን ታውቀኛለህ፤ ታየኛለህ፤ስለ አንተም ያለኝን ሐሳብ ትመረምራለህ።እንደሚታረዱ በጎች ንዳቸው፤ለዕርድም ቀን ለይተህ አቈያቸው፤