ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኤርምያስ 12:4 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ምድሪቱ በዝናብ እጦት የምትጐዳው፣የሜዳውም ሣር ሁሉ በድርቅ የሚመታው እስከ መቼ ነው?ከነዋሪዎቿ ክፋት የተነሣ፣እንስሳትና አዕዋፍ ጠፍተዋል፤ደግሞም ሕዝቡ፣“በእኛ ላይ የሚሆነውን አያይም” ብለዋል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 12

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 12:4