ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢዮብ 11:1-3 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

1. ነዕማታዊው ሶፋር እንዲህ ሲል መለሰ፤

2. “ይህ ሁሉ ቃል መልስ ማግኘት አይገባውምን?ወይስ ተናጋሪ ሰው እንደ እውነተኛ ይቈጠርን?

3. በውኑ የአንተ መዘላበድ ሰውን ዝም ያሰኛልን?ስታፌዝስ የሚገሥጽህ የለም?

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢዮብ 11