በእግዚአብሔር እጅግ ደስ ይለኛል፤ነፍሴ በአምላኬ ሐሤት ታደርጋለች፤ሙሽራ ራሱን እንደሚያሳምር፣ሙሽራዪቱም በዕንቆቿ እንደምታጌጥ፣የድነትን ልብስ አልብሶኛል፤የጽድቅንም መጐናጸፊያ ደርቦልኛል።