በዚያን ጊዜ በእግዚአብሔር ደስ ይልሃል፤በምድር ከፍታዎች ላይ እንድትጋልብ፣የአባትህን የያዕቆብን ርስት ጠግበህ እንድትበላ አደርግሃለሁ” የእግዚአብሔር አፍ ይህን ተናግሮአልና።