ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢሳይያስ 42:11 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ምድረ በዳውና ከተሞቹ ድምፃቸውን ከፍ ያድርጉ፤ቄዳር ያለችበት መንደር ደስ ይበለው፤የሴላ ሕዝቦች በደስታ ይዘምሩ፤ከተራሮችም ራስ ላይ ይጩኹ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 42

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 42:11