ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢሳይያስ 22:25 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

“በዚያ ቀን” ይላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር፣ “በአስተማማኝ ስፍራ የተተከለ ካስማ ይነቀላል፤ ተሰብሮም ይወድቃል፤ በእርሱም ላይ የተንጠለጠለው ሸክም ወድቆ ይከሰከሳል፤” እግዚአብሔር ይህን ተናግሮአልና።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 22

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 22:25