ለጥንቱ ኵሬ ውሃ የሚሆን፣በሁለቱ ቅጥሮች መካከል ውሃ ማጠራቀሚያ ሠራችሁ፤ነገር ግን ይህን ያደረገውን አልተመለከ ታችሁም፤ቀድሞ ዐቅዶ የሠራውንም አላስታወሳችሁም።