ልቤ ስለ ሞዓብ አለቀሰ፤ስደተኞቿም እስከ ዞዓር፣እስከ ዔግላት ሺሊሺያ ሸሹ፤እንባቸውን እያፈሰሱወደ ሉሒት ወጡ፤በሖሮናይም መንገድም፣ስለ ጥፋታቸው ዋይ እያሉ ነጐዱ።