ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢሳይያስ 14:9 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

በመጣህ ጊዜሲኦል ልትቀበልህ ተነሣሥታለች፤ይቀበሉህም ዘንድ የሙታንን መናፍስት፣በዓለም ገዥ የነበሩትን ሁሉ ቀስቅሳለች፤በአሕዛብ ላይ የነገሡትን ነገሥታትከዙፋናቸው አውርዳለች።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 14

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 14:9