በጽዮን ተዘልላችሁ የምትቀመጡ፣በሰማርያ ተራራ ያለ ሥጋት የምትኖሩ፣የእስራኤልም ሕዝብ ለርዳታ ወደ እናንተ የሚመጡባችሁ፣እናንት የአሕዛብ አለቆች ሆይ፤ ወዮላችሁ!