በተጨነቀችባቸውና በተንከራ ተተችባቸው ቀናት፣ኢየሩሳሌም በጥንት ዘመን የነበራትን፣ሀብት ሁሉ ታስባለች፤ሕዝቦቿ በጠላት እጅ በወደቁ ጊዜ፣የረዳት ማንም አልነበረም፤ጠላቶቿ ተመለከቷት፤በመፈራረሷም ሣቁ።