በሰባተኛው ቀን ፀሓይ ከመጥለቋ በፊት የከተማው ሰዎች፣“ከማር የጣፈጠ ምን ተገኝቶ?ከአንበሳስ ወዲያ ብርቱ ከየት መጥቶ!” አሉት።ሳምሶንም መልሶ፣“በጊደሬ ባላረሳችሁ፣እንቈቅልሼንም ባልፈታችሁ” አላቸው።