ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሕዝቅኤል 5:11 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ስለዚህ በሕያውነቴ እምላለሁ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ መቅደሴን በረከሱ ምስሎችሽና በጸያፍ ተግባርሽ ሁሉ ስላጐደ ፍሽ፣ ፊቴን ከአንቺ እመልሳለሁ፤ በርኅራኄ አልመለከትሽም፤ አልምርሽም።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሕዝቅኤል 5

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሕዝቅኤል 5:11