ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሕዝቅኤል 30:22 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በግብፅ ንጉሥ በፈርዖን ላይ ተነሥቻለሁ፤ ደኅናውንና የተሰበረውን፣ ሁለቱንም ክንዶቹን እሰብራለሁ፤ ሰይፉም ከእጁ እንዲወድቅ አደርጋለሁ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሕዝቅኤል 30

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሕዝቅኤል 30:22