ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሕዝቅኤል 24:21 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ለእስራኤል ቤት እንዲህ በል፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “የኀይላችሁን ትምክሕት፣ የዐይናችሁ ማረፊያና የልባችሁ ደስታ የሆነውን መቅደሴን አረክሳለሁ። ትታችኋቸው የሄዳችሁ ወንድና ሴት ልጆቻችሁ በሰይፍ ይወድቃሉ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሕዝቅኤል 24

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሕዝቅኤል 24:21