ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሕዝቅኤል 13:20 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

“ ‘ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ የሕዝብን ነፍስ እንደ ወፍ በምታጠምዱበት አሸንክታብ ላይ ተነሥቻለሁ፤ ከክንዳችሁ ላይ እቀዳድደዋለሁ፤ እንደ ወፍ የምታጠምዱትንም ሕዝብ ነጻ አወጣዋለሁ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሕዝቅኤል 13

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሕዝቅኤል 13:20