ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሆሴዕ 8:13 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ለእኔ የሚገባውን መሥዋዕት ያቀርባሉ፤ሥጋውንም ይበላሉ፤ እግዚአብሔር ግን በእነርሱ አልተደሰተም፤ስለዚህ ክፋታቸውን ያስታውሳል፤ኀጢአታቸውን ይቀጣል፤ወደ ግብፅም ይመለሳሉ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሆሴዕ 8

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሆሴዕ 8:13