“ሴቶች ልጆቻችሁ ዘማውያን ሲሆኑ፣የልጆቻችሁም ሚስቶች ሲያመነዝሩአልቀጣቸውም።ወንዶች ከጋለሞቶች ጋር ይሴስናሉ፤ከቤተ ጣዖት ዘማውያን ጋር ይሠዋሉና፤የማያስተውል ሕዝብ ወደ ጥፋት ይሄዳል!