ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

2 ዜና መዋዕል 3:15-17 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

15. በቤተ መቅደሱም ፊት ለፊት በአንድነት ቁመቱ ሠላሳ አምስት ክንድ የሆነ፣ በእያንዳንዱም ላይ አምስት ክንድ ጒልላት ያለው ሁለት ዐምድ ሠራ።

16. እርስ በርሳቸው የተጠላለፉ ሰንሰለቶች ሠርቶ ከዐምዶቹ ጫፍ ጋር አገናኛቸው፤ ከዚያም መቶ የሮማን ፍሬዎች ሠርቶ ከሰንሰለቶቹ ጋር አያያዛቸው።

17. ዐምዶቹንም አንዱን በደቡብ፣ ሌላውን በሰሜን አድርጎ በቤተ መቅደሱ ፊት ለፊት አቆማቸው፤ በደቡብ በኩል ያለውን፤ “ያኪን”፣ በሰሜን በኩል ያለውንም “ቦዔዝ” ብሎ ጠራቸው።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 3