ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ዜና መዋዕል 20:1 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ነገሥታት ለጦርነት በሚሄዱበት በጸደይ ወራት፣ ኢዮአብ የጦር ሰራዊቱን እየመራ ሄዶ የአሞናውያንን አገር አጠፋ፤ ወደ ራባትም ሄዶ ከበባት፤ ዳዊት ግን ኢየሩሳሌም ቀርቶ ነበር። ኢዮአብም ራባትን ወግቶ አፈራረሳት፤

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 20

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ዜና መዋዕል 20:1