ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዮሐንስ 9:16 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ከፈሪሳውያንም አንዳንዶቹ፣ “ይህ ሰው ሰንበትን ስለማያከብር፣ ከእግዚአብሔር አይደለም” አሉ።ሌሎች ግን፣ “ኀጢአተኛ፣ እንዲህ ያሉትን ታምራዊ ምልክቶች እንዴት ሊያደርግ ይችላል?” አሉ። በመካከላቸውም አለመስማማት ተፈጠረ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዮሐንስ 9

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዮሐንስ 9:16