ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዮሐንስ 7:49-53 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

49. ሕጉን የማያውቅ ይህ ሕዝብ ግን የተረገመ ነው።”

50. ከዚህ ቀደም ወደ ኢየሱስ ሄዶ የነበረውና ከእነርሱ አንዱ የሆነው ኒቆዲሞስ እንዲህ አላቸው፤

51. “ሕጋችን፣ አስቀድሞ አንድን ሰው ሳይሰማና ምን እንዳደረገ ሳይረዳ ይፈርድበታልን?”

52. እነርሱም፣ “አንተም ደግሞ ከገሊላ ነህን? ነቢይ ከገሊላ እንደማይነሣ መርምር፤ ትደርስበታለህ” ብለው መለሱለት።

53. ከዚህ በኋላ ሁሉም ወደየቤታቸው ሄዱ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዮሐንስ 7