እነርሱም፣ “ታዲያ አንተ ማን ነህ? ኤልያስ ነህ?” ብለው ጠየቁት።እርሱም፣ “አይደለሁም” አለ።እነርሱም፣ “ታዲያ ነቢዩ ነህ?” አሉት።እርሱም፣ “አይደለሁም” ሲል መለሰ።