ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ያዕቆብ 5:7 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እንግዲህ ወንድሞች ሆይ፤ ጌታ እስከሚመጣ ድረስ ታገሡ። ገበሬ መሬቱ መልካምን ፍሬ እስከሚሰጥ ድረስ እንዴት እንደሚታገሥ፣ የፊተኛውንና የኋለኛውን ዝናብ እንዴት እንደሚጠባበቅ አስተውሉ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ያዕቆብ 5

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ያዕቆብ 5:7