ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኤፌሶን 3:12-14 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

12. በእርሱና በእርሱ ላይ ባለን እምነት አማካይነት፣ በነጻነትና በልበ ሙሉነት ወደ እግዚአብሔር መቅረብ እንችላለን።

13. ስለዚህ ክብራችሁ በሆነው ስለ እናንተ በደረሰብኝ መከራ ተስፋ እንዳትቈርጡ ዐደራ እላችኋለሁ።

14. በዚህም ምክንያት በአብ ፊት እንበረከ ካለሁ፤

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤፌሶን 3